• icon +251-116-463-357
  • icon 2302

Monday to Friday 8:30 Am to 5:30 Pm

4ኛው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፓ በይፋ ተከፈተ

11/16/25 06.00pm Addis International Convention Center, Addis Ababa Event

(ህዳር 4 ቀን 2018)  4ኛውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ በኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በይፋ ተከፍቷል፡፡ ኤክስፖው በአዲስ ዓለም-አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል  ከህዳር 4 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን ዓለም ዓቀፍ የማዕድንና ቴክሎጂ አምራቾች እና አቅራቢዎች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚያስተዋውቁበት ነው፡፡

  • Start Time
    12:00 Am
  • Finish Time
    12:00pm
  • Address
    Addis Ababa ,Ethiopia